ቀን 23/06/05
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጉዳች ቢሮ ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት
የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል
ተ.ቁ
|
የሥራ መደቡ መጠሪያ
|
የሥራ መደቡ ደረጃ
|
መደብ መታወቂያ ቁጥር
|
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ
|
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
|
ተፈላጊ ችሎታ
|
ብዛት
|
ደመወዝ
|
1
|
ምክትል ዋና አዘጋጅ
|
ፕሣ-7
|
ማ/10.142
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
6 ዓመት
8 ዓመት
|
በጋዜጠኝነት ኮሙኒኬሽን፤ በፓለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ በሕዝብ ግንኙነት የሠ/ች
|
1
|
3348
|
2
|
አዘጋጅ
|
ፕሣ-3
|
ማ/10.030
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
2 ዓመት
4 ዓመት
|
በጋዜጠኝነት ኮሙኒኬሽን፤ በፓለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ በሕዝብ ግንኙነት የሠ/ች
|
1
|
1968
|
3
|
የወቅታዊ ጉዳዮች አዘጋጅ
|
ፕሣ-5
|
ማ/10.122
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
4 ዓመት
6 ዓመት
|
በጋዜጠኝነት ኮሙኒኬሽን፤ በፓለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ በሕዝብ ግንኙነት የሠ/ች
|
1
|
2570
|
4
|
የኮሙኒኬሽን ባለሙያ I
|
ፕሣ-3
|
ማ/10.019
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
2 ዓመት
4 ዓመት
|
በጋዜጠኝነት ኮሙኒኬሽን፤ በፓለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ በሕዝብ ግንኙነት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በፊሎሶፊ፣ በሶሾዮሎጂ በማኔጅመንት የሠ/ች
|
1
|
1968
|
5
|
አዘጋጅ
|
ፕሣ-5
|
ማ/10.143
ማ/10.029
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
4 ዓመት
6 ዓመት
|
በጋዜጠኝነት ኮሙኒኬሽን፤ በፓለቲካል ሳይንስ ዓለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ በሕዝብ ግንኙነት የሠ/ች
|
1
|
2570
|
6
|
የሲስተምና ድህረ-ገጽ አሰተደዳዳ
|
IV
|
ማ/10.1.154
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
0 ዓመት
2 ዓመት
|
በኮምፒተር ሳይንስ፣ በኮምፒተር ኢንጂነሪንግ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (IT) በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም (MIS) ሲስተም(MIS)
|
1
|
3340
|
7
|
የስርጭት ባለሙያ
|
IV
|
ማ/10.1.1.159
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
0 ዓመት
2 ዓመት
|
በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ፤ በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ፤ በኤሌክትሮኒክስ፤ በቴሌኮም፣ በቴሌቪዥንና ሬዲዮ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (IT) በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን (IT) ቴክኖሎጂ(MIS) ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም
በኮምፒውተር ሳይንስ፤ የሰራ/ች
|
1
|
3340
|
8
|
የስርጭት ባለሙያ
|
III
|
ማ/10.1.160
|
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
0 ዓመት
|
በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ፤ በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ፤ በኤሌክትሮኒክስ፤ በቴሌኮም፣ በቴሌቪዥንና ሬዲዮ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (IT) በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን (IT) ቴክኖሎጂ(MIS) ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም
በኮምፒውተር ሳይንስ፤ የሰራ/ች
|
1
|
2928
|
9
|
የፕሮዳክሽን መሣሪያዎች ጥረትና ባለሙያ
|
IV
|
ማ/10.1.161
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
0 ዓመት
2 ዓመት
|
በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ፤ በኮሙኒኬሽን ኢንጂነሪንግ፤ ሀርድ ዌር ኢንጂነሪንግ፤ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ICT)፤ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፤ ኮሙኒኬሽን ሳይንስ፤ በነዚህ ዘርፍ ተመርቆ በቪዲዩ ካሜራና በአጠቃላይ በኦዶቪዥዋል መሣሪያ ጥገና ላይ የሠራ/ች
|
1
|
3340
|
10
|
ከፍተኛ
ካሜራ ማን
|
--
|
ማ/10.126
|
በሰርተፊኬት
የቴ.ሙ.ዲፕሎማ
የኮሌጅ ዲፕሎማ
|
2 ዓመት
1 ዓመት
0 ዓመት
|
በፎቶግፍና፣ ቪዲዮግራፍ፣ በኤሌክትሪክሲቲ የሠራ/ች
|
1
|
1114
|
11
|
ፎቶ ግራፍና ካሜራ ማን
|
መፕ-10
|
ማ/10.033
|
የቴ.ሙ.ዲፕሎማ
የኮሌጅ ዲፕሎማ
|
10 ዓመት
8 ዓመት
|
በፎቶግፍና፣ ቪዲዮግራፍ፣ በኤሌክትሪክሲቲ የሠራ/ች
|
1
|
1968
|
12
|
የውስጥ ኦዲት ደጋፊ የስራ ሂደት መሪ
|
ፕሣ-7
|
ማ/10.027
|
ማስተርስ
ቢ.ኤ.ዲግሪ
|
6 ዓመት
8 ዓመት
|
በአካውንቲንግ፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማኔጅመንት
|
1
|
3348
|
የምዝገባ ቦታ፡- አራዳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋ መካከለያ ጽ/ቤት በስተጀርባ በሚገኘው ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት
ቅጥር ጊቢ ውስጥ የሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 23
የምዝገባ ጊዜ፡- ማስታወቂያው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት
ከጠዋቱ 2፡30-6-30 - 11-1130